ንቁም በበህላዌነ /2/ እስከ ንረክቦ ለአምላከነ /2/ ኸኸ አዝ እስከ ንረክቦ ለአምላከነ /2/ ጌ ችንን እስክናውቀው በልዕልና ባለንበት እንጽና አዝ . . . ይህን ብለህ መላእክት እንዳረጋጋህ ቅዱስ ገብርኤል አጽናን በምልጃህ አዝ . . . አጠንክረን በሀይማኖት በምግባርም ከክህደት ጥርጥር አውጣን አዝ . . . 54 ቁሙ በለን በሀይማኖት ለዘወትር እንድንበቃ ለክብር አዝ . . . ቅዱስ ገብርኤል አረጋጊ አጽናኝ መልአክ መላእክትን በሀይማኖት እንጽና ያልክ ከሀይማኖት ልንወጣ ስንባዝን ና እና ባርከን ቅዱስ ገብርኤል ሆይ አጽናን አዝ . . .