ክነፈ ርግብ በብሩር ዘግቡር ወገበዋቲሃኒ ሐመልማለ ወርቅ /2/ አንቲ ምሥራቅ ወወልድኪ ፀሐየ ጽድቅ አማን በአማን (3) ኢይኃልቅ ኪዳንኪ ወላዲተ አምላክ /2/ እንደ ርግብ ክንፍ በብርም እንደተሠራ ጎኖችሽም የወርቅ ሐመልማል /2/ አንቺ ምሥራቅ ልጅሽም የጽድቅ ፀሐይ ነው እውነት በእውነት (3) አያልቅም ቃል ኪዳንሽ የአምላክ እናት /2/