መሶበ ወርቅ ዘመና እግዝእትና ማርያም ቅድስት /፪/ ቅድስተ ቅዱሳን ይብልዋ ካህናት /4/ ትርጉም መና ያለባት የወርቅ መሶብ የሆነችውን እመቤታችንን ማርያምን ካህናት ከቅዱሳን ይልቅ ቅድስት ነሽ እያሉ ያመሠግኗታል፡፡